ደደቢት ብድርና ቁጠባ ተቋም ዓ/ማ ለ2010 ዓ/ም ፋይል ካቢኔትና ቡክ ሸልፍ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ለመጫረት የምትፈልጉ ድርጅቶች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የምታሟሉ እንድትወዳደሩ እንጋብዛለን፡፡
መዝግያ ቀን: ጥቅምት 6, 2010 6:00 ከሰአት (ተዘጋ)
ቦታ መቐለ
ባሉበት ቦታ ሁኖው ድርጅትዎ የሚመለከቱ ጨረታዎት በኤስ.ኤም.ኤስ /ኣጥር የፅሁፍ መልእክት/ መከታተል ይችላሉ።
ጨረታ በተለቀቀበት ቅፅበት ማስታወቅያው ሞባይዎ ጋ ይደርሳል -- ለዚ እንዲከፍሉት ሚጠየቁት ብር 400 ብቻ ነው::