የኢትዩጰያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ሰሜን ሪጅን ትራንስሚሽን ኦፕሬሽን አገልግሎት ፅ/ቤት በ 2007 ዓም በጀት ዓመት ለቢሮ አገልግሎት የሚዉሉ የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች የተለያዩ (ወንበሮች እና ጠረጴዛዎች) የጨረታ ሰነድ ጋር በተያያዘዉ ዝርዝር መሰረት ምግዛት ይፈልጋል::
መዝግያ ቀን: ግንቦት 21, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
ቦታ መቐለ
ባሉበት ቦታ ሁኖው ድርጅትዎ የሚመለከቱ ጨረታዎት በኤስ.ኤም.ኤስ /ኣጥር የፅሁፍ መልእክት/ መከታተል ይችላሉ።
ጨረታ በተለቀቀበት ቅፅበት ማስታወቅያው ሞባይዎ ጋ ይደርሳል -- ለዚ እንዲከፍሉት ሚጠየቁት ብር 400 ብቻ ነው::