የትግራይ ክልል መንገድ ሥራዎች ኢንተርፕራይዝ በ2010 በጀት ዓመት ለሚያከናዉናቸዉ የመንገድ ግንባታና ጥገና ሥራ አገልገሎት የሚዉሉ ጎማ : ኮንስትራክሽን ማተሪያል :አዘር :ዛይትና ቅባት : ነዳጅ የስፔር መለዋወጫ : የሚወገዱ ንብረት : ባትሪ እና የድልድይ ቤሪንግ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋልመዝግያ ቀን: ነሐሴ 20, 2010 4:00 ጥዋት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ
የኢትዩጰያ ልማት ባንክ መነሻ ግምታቸዉ 2,015,625.06 ( ሁለት ሚለዩን ኣስራ ኣምስት ሺ ስድስት መቶ ሳለሳ ኣምስት ብር ከዜሮ ስድስት ሣንቲም) የሆኑ የእርሻ መለዋወጫ ዕቃዎች ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋልመዝግያ ቀን: ነሐሴ 30, 2010 7:30 ጥዋት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ
ትካልና መስፍን ኢንዳስትሪያል ሓላፍነቱ ዝተወሰነ ዉልቀ ማሕበር (ኣዉቶሞቲቭን ሕርሻ ማሽነሪን ቢዝነስ ዩኒት) ቑርፅራፅ ብረትን ዓብዩ ባራንኮን ብጨረታ ክወዳደር እትድልዩ ብቅዓት ዘለኩም ተጫረቲ ካብዚ ንታሕቲ ዝርዝር መዐቀኒ እተማልኡ ንክትሳተፉ ኩባኒያና ይዕድምመዝግያ ቀን: ነሐሴ 9, 2010 8:00 ጥዋት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ
የኢትዪጰያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን መቐለ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት መቐለ የሚገኙ የተለያዩ እቃዎች በግልፅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋልመዝግያ ቀን: ሐምሌ 23, 2010 3:00 ጥዋት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ
የመድሃኒት ፈንድና ኣቅርቦት ኤጀንሲ መቐለ ቅርንጫፍ በመስሪያ ቤቱ መጋዘን ዉስጥ የሚገኙ 270 ብዛት ያላቸዉ ያገለገሉ የመኪና ጎማዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋልመዝግያ ቀን: ሰኔ 27, 2010 11:30 ጥዋት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ
ትራንስ ኢትዪጰያ ኃ/የተ/የግል ማህበር በመቐሌ ዋና መስሪያ ቤት ግቢ ዉስጥ የሚገኙ ያገለገሉ የተለያዩ ንብረቶች በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች ይምታማሉ በጨረታዉ እንድሳተፉ ይጋብዛልመዝግያ ቀን: ሰኔ 30, 2010 8:00 ጥዋት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ
ሱር ኮንስትራክሽን ሃለ የተ የግል ማህበር ለሚገነባዉ የፒቪሲ ፋብሪካ ፕሮጀክት የተለያዮ እቃዎች መሸጥ ይፈልጋልመዝግያ ቀን: ሐምሌ 7, 2010 8:30 ጥዋት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ
ድርጅታችን መካለኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በሚገነባዉ የመቐለ ባለ ሦስት ኮከብ ሆቴል ስራ ፕሮጀከት 11-03B ያሉትን የተለያዩ ያገለገሉ እዋዎች መሸጥ ይፈልጋልመዝግያ ቀን: ግንቦት 24, 2010 8:00 ጥዋት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ
መቐለ ዩኒቨርስቲ የተለያዩ ያገለገሉ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል መዝግያ ቀን: ግንቦት 11, 2010 3:30 ጥዋት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ
በትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍታብሔር ምድብ ችሎት በትግራይ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ፅቤት የምትገኝ SZUZUKI- KIBITAR ኮድ 3-49118 አአ የሆነች የቤት መኪና በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋልመዝግያ ቀን: ግንቦት 13, 2010 3:00 ጥዋት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ