የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ለመቀሌ ከተማ የስራ እድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ፅ/ቤት ኣገልግሎት የሚውሉ ከብረት የተሰሩ የተለያዩ በሮችና መስኮቶችና ሌሎች ብረቶች በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ግንቦት 2, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ግንቦት 8, 2011 8:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: 5,000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ: 0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ግንቦት 9, 2011 9:00 ጥዋት
  • ብረታ ብረት ሰራዎች
  • Print
  • Pdf

1 ፕሮፎርማው ከ01/09/2011ዓ/ም እስከ 08/09/2011ዓ/ም ሰነድ ጨረታው 50.00 በመክፈል እስከ 8፡30 ሰዓት መውሰድ ይችላሉ፡፡

2 ፕሮፎርማ 08/09/2011ዓ/ም 9፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ በስ.ቁጥር 0342-408757/0914-763435 መደወል ይቻላል፡፡

መመለስ
የጨረታ ምድብ
s