ኢማጅን ዋን ዴይ ኢንተርናሽናል ኦርጋናይዜሽን /Imagine 1day/ በትግራይ ክልል በእንዳመኮኒ : ኣሕፈሮም መረብ ለከ ወረዳዎች ላሉ ትምህርት ቤቶች ከ 13000 በላይ የጥግ ንባብና የቤት ንባብ መፃሕፍት በጨረታ አወዳድሮ ይፈልጋል

  • የተለቀቀበት ቀን: ሮብ ነሐሴ 23, 2010 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ነሐሴ 25, 2010 8:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: 2%
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ: 200.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ነሐሴ 25, 2010 8:01 ጥዋት
  • መፃፍና የትምህርት ቁሳቁሶች
  • Print
  • Pdf

1 ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉ የዘመኑን ግብር የከፈሉበት እና ለተጨማሪ እስት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

2 የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ ስፒኦ ለ30 ቀናት የሚቆይ ከሚያቀርቡት ዋጋ ላይ 2% ጨረታዉ ከመከፈቱ በፊት ለብቻ በታሸገ ፖስታ ኢንቨሎፕ ማስያዝ የሚችሉ

3 ስለጨረታዉ የሚገልፀዉን ሰነድ የማይመለስ ብር 200 እና የታደሰ ንግድ ፈቃዳቸዉን ማቅረብ ይኖርባቸዋል

4 ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ ሰነዱን በትግራይ ክልል በመቐለ ከተማ 14 ቀበሌ ሃፀይ ዩሃንስ ሆቴል በስተጀርባ ፋና ህንፃ 4ኛ ፎቅ ካለዉ የድርጅቱ ፅሕፈት ቤት ገዝተዉ መዉሰድ ይችላሉ

7 የሚወዳደሩበት ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ ነሓሴ 25 ቀን 2010 ዓም ከ8:00 ሰዓት በፊት ለዚሁ በተዘጋጀ ሳጥን ላይ ማስገባት ይኖርባቸዋል

8 ተጫራቾች ሁሉ ከዚህ ደብዳቤ ጋር የተያያዘዉን ዝርዝር ዕቃዎች ዋጋ በሞሞላት ጨረታዉ ነሓሴ 25 ቀን 2010 ዓም 8:00 ሰዓት ላይ ራሳቸዉ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 14 ቀበሌ ሃፀይ ዩሃንስ ሆቴል በስተጀርባ ፋና ህንፃ 4ኛ ፎቅ ካለዉ የድርጅቱ ፅሕፈት ቤት ይከፈታል

9 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ኣድራሻ : ኢማጅን ዋን ዴይ +251344404933

መመለስ
የጨረታ ምድብ
s