ኣክሱም ዩንቨርስቲ የFence Work at shire Campus ( በሽረ ካምፓስ የአጥር ስራ)ግዚ መፈፀም ይፈልጋል

  • የተለቀቀበት ቀን: ሰኞ መጋቢት 28, 2018 (ከ 1 ወር)
  • መዝግያ ቀን: መጋቢት 30, 2018 4:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: 40,000.00
  • ቦታ: ኣክሱም
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: መጋቢት 30, 2018 4:30 ጥዋት
  • የቤት/ህንፃ ግንባታ
  • Print
  • Pdf

Lot Information

Procurement Reference NumberAKU-NCB-W-0079-2018-PUR
Object of ProcurementLot-85 Fence Work at shire Campus ( በሽረ ካምፓስ የአጥር ስራ)
DescriptionLot-85 Fence Work at shire Campus ( በሽረ ካምፓስ የአጥር ስራ)
Award TypeLot based
Procurement TypeShopping
Procurement MethodOpen
Market TypeNational
Procuring EntityAksum University
Clarification Request DeadlineApr 8, 2026, 9:00:00 AM
Bid Submission DeadlineApr 8, 2026, 10:00:00 AM
Address

Country:Ethiopia

Town:Aksum

Street:ksum

Postal code:1010

Room Number:002

Telephone:+251924780108

Email:[email protected]

Po Box:1010

Notice

Terms and Conditions ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ብር 40,000.00 በCPO or UN Conditional Bank Guarantee በሲስተም ማስያዝ አለባቸው ።  ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ብር 40,000.00 በCPO or UN Conditional Bank Guarantee ጨረታው ከመክፈቻ ቀን በፊት በአካል በእክሱም ዩኒቨርሲቲ ዋና ግቢ ማቅረብ አለባቸው ።  መያያዝ ያለባቸው ዶኩሜንቶች ግልፅና የሚነበቡ መሆን አለባቸው፣ እንዲሁም በሚመለካታቸው ቦታ ካልተያያዙ እና ካልቀረቡ ከጨረታው ውድቅ ይደረጋሉ።  ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በሙሉም ሆነ በከፈል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡  አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈው የግንባታ ስራ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ ሽረ ካምፓስ ስራው ካጠናቀቀ በኋላ ክፍያው ይፈፀማል፡፡

Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website

መመለስ
የጨረታ ምድብ
s