ድርጅታችን ሞገድ ኢንጅነሪንግ እና ኮንስትራክሽን ሃላ/የተወ/የግል/ማህበር ዲያስፖራ የሚገኘው B+G+9 አፓርትመንት የህንፃ ሴራሚክ የማንጠፍ ሥራ የእጅ ዋጋ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡
መዝግያ ቀን: ሰኔ 7, 2018 10:30 ጥዋት (ተዘጋ)
ቦታ መቐለ
ባሉበት ቦታ ሁኖው ድርጅትዎ የሚመለከቱ ጨረታዎት በኤስ.ኤም.ኤስ /ኣጥር የፅሁፍ መልእክት/ መከታተል ይችላሉ።
ጨረታ በተለቀቀበት ቅፅበት ማስታወቅያው ሞባይዎ ጋ ይደርሳል -- ለዚ እንዲከፍሉት ሚጠየቁት ብር 400 ብቻ ነው::