የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅሕፈት ቤት በከተማ መቐለ ስር የሚገኝዉ ኣግኣዚ ኦፕራሽን ህንፃ ኢንተርኔት በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለመዘርጋት ይፈልጋል።ስለዚህ በዚህ ጨረታ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች ከታች የተዘረዘሩ መስፈርቶች የምታሟሉ ከፅ/ቤታችን ሰነድ ጨረታ በመውሰድ እንድትወዳደሩ የጋብዛል።
Closing Date: የካቲት 4, 2012 8:30 Morning (closed)
Location መቐለ