መቐለ ኢንድስትሪ ፓርክ ሰራተኛች ወደ ስራ ቦታ የሚመላለስበት በሚከተለዉ ሰንጠረዥ መስፈርቶች የሚያማሉ ሁለት ኣስራ ኣንድ ሰዉ የመጫን ኣቅም ያላቸዉ እና ኣስራ ኣንድ ኣምስት ሰዉ የመጫን ኣቅም ያለዉ ሰርቪስ መኪኖች መከራየት ይፈልጋል ስለሆነም የሚከተሉት መስፈርቶች የምታማሉ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል
Closing Date: መስከረም 8, 2013 8:00 Morning (closed)
Location መቐለ