የትግራይ ማእድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ/ ባዮጋዝ ማተባበሪያ ዩኒት /ለተጠቃሚዎች ኣዲስ ባዮ ጋዝ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለማሰራት ስለሚፈልግ መስፈርቱን የምታሟሉ የባዮ ጋዝ ግንበኞች /ካምፓኒዎች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል፡፡

  • የተለቀቀበት ቀን: ሮብ ሐምሌ 3, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሐምሌ 5, 2011 8:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: 0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ: 0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሐምሌ 6, 2011 9:00 ጥዋት
  • የግብርና ውጤቶችና ስራዎች
  • Print
  • Pdf

1 ፕሮፎርማው ከ 02/11/2011ዓ/ም እስከ 05/11/2011ዓ/ም 8፡30 ሰዓት ይሆናል፡፡

                                               2 ፕሮፎርማው 05/11/2011ዓ/ም ሰዓት 9፡00 ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ በስ.ቁጥር 0344-409201 ወይም 0344-402088 መደወል ይቻላል፡፡

መመለስ
የጨረታ ምድብ
s