https://tenders.milkta.com/am/display/7825

የትግራይ ማእድንና ኢነርጂ ኤጀንሲ/ ባዮጋዝ ማተባበሪያ ዩኒት /ለተጠቃሚዎች ኣዲስ ባዮ ጋዝ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለማሰራት ስለሚፈልግ መስፈርቱን የምታሟሉ የባዮ ጋዝ ግንበኞች /ካምፓኒዎች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል፡፡

  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ሓምለ 3, 2011 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሓምለ 5, 2011 8:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሓምለ 6, 2011 9:00 ጥዋት
  • ምድብ: ስራሕቲን ውፅኢት ሕርሻ/

1 ፕሮፎርማው ከ 02/11/2011ዓ/ም እስከ 05/11/2011ዓ/ም 8፡30 ሰዓት ይሆናል፡፡

                                               2 ፕሮፎርማው 05/11/2011ዓ/ም ሰዓት 9፡00 ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ በስ.ቁጥር 0344-409201 ወይም 0344-402088 መደወል ይቻላል፡፡