የመቀሌ ከተማ ኣስተዳደር እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት በመቀለ ከተማ የሚገኙ ክ/ከቶሞች የሚገዙ የተለያዩ የሴፍቲ ማተርያል (SAFETY MATERIALS)ግልጋሎት የሚውሉ ዕቃዎች በፕሪፎርማ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ።

  • የተለቀቀበት ቀን: ሰኞ ሰኔ 8, 2018 (9 ቀናቶች)
  • መዝግያ ቀን: ሰኔ 16, 2018 4:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: 150,000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ: 500.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰኔ 16, 2018 4:30 ጥዋት
  • የሴፍቲ እቃዎች
  • Print
  • Pdf

የጨረታ ማስታወቅያ

ቀን (Date) 08/10/ 2018 ዓ/ም 

ቁጥር (RefNo) 832/ ትፋከመ/ሓጉ- 17

የመቀሌ ከተማ ኣስተዳደር እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት በመቀለ ከተማ የሚገኙ ክ/ከቶሞች የሚገዙ የተለያዩ የሴፍቲ ማተርያል (SAFETY MATERIALS)ግልጋሎት የሚውሉ ዕቃዎች በፕሪፎርማ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ። ስለዚህ በዚ ጨረታ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ከታች የተዘረዘሩ መስፈርቶች የምታማሉ ተወዳዳሪዎች የጨረታ ሰነድ ከፅ/ቤታችን በመውሰድ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል፡፡

ተፈላጊ መስፈርቶች

1. የዘመኑ የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ፣ የኣቅራቢነት ምዝገባ ሰርቲፊኬት ፣ የቫት ምዝገባ ሰርቲፊኬት ፣ የቅርብ ወር ቫት ሪፖርት፣ ማቅረብ የሚችሉ ይህ የዉድድር ሂደት በሎትቤዝ

(በድምር)ይሆናል ፡፡

2. የጨረታ ማስከበርያ 150,000 (ኣንድ መቶ ሃምሳ ሺ)የጨረታ ማስከበር በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (CPO) ፣ በጥረ-ገንዘብ ወይም በሁኔታ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በፅህፈትቤታችን ስም ማስያዝ የሚችሉ።

3. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ይህ ጨረታማስታወቅያ : ከወጣበት ቀን ጀምሮ በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 500.00(ኣምስት መቶ ብር ብቻ በመክፈል መውሰድ ይችላሉ ።

4. ተጫራቾች የፋይናንሻል የጨረታ ሰነዳቸው ኣንድ ኦርጅናል እና ኣንድ ኮፒ ለየብቻው በታሸገ ኢንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል ።

5. ጨረታ ከ 8/10/2018 ዓ/ም እስከ 16/10/2018 ዓ/ም እስክ 4:00 ለተጫራቾች ክፍት ሁኖ የሚቆይ ሲሆን በዚህ ቀን 4:00 ተዘግቶ 4 :30 ሰዓት ይከፈታል ።

6. ጨረታ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከላይ በተጠቀሰ ቀን በፅ/ቤቱ ቢሮ ቁጥር 033 ይከፈታል።

7. ተጨራቾች በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ገፅ የድርጅት ማህተም እና ፊርማ ማድረግ ኣለባቸው ።

8. ፅህፈት ቤታችን ጨረታ ከተከፈተ በኋላ 20% የመጨመር እና የመቀነስ መብት ኣለው ።

9. ፅህፈት ቤታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታ በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

10. ኣድራሻችን በመቐለ ከተማ ኣግኣዚ ኦፕሬሽን ህንፃ ቢሮ ቁጥር 033 ይገኛል።

11. ለበለጠ ማብራርያ በስራ ሰኣት በኣካል ቀርባችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ ።

መመለስ
የጨረታ ምድብ
s