ኤድና ፋውንዴሽን ከታህሳስ 30/2017 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ፕሮጀክት እና የዋናው ቢሮ ሃሳብ እና ተያያዥ አፈፃፀሞች ማስመርመር ይፈልጋል

የኦዲት ስራ ጨረታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን ኤድና ፋውንዴሽን ከታህሳስ 30/2017 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ፕሮጀክት እና የዋናው ቢሮ ሃሳብ እና ተያያዥ አፈፃፀሞች ማስመርመር ይፈልጋል።

በመሆንም የሚከተሉትን የሚያማሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።

  1. በፊዴራል ደረጃ የተመዘገበ በሙያው ሂሳብ በመርመር ልምድ ያለው የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት ቫት ተመዝጋቢ ለዘመኑ የታደሰ ፍቃድ ያለው።
  2. የሚሰራበትን ዋጋና የሚያጠናቅቅበትን ጊዜ በመግለፅ በመቀሌ ሓድነት ክፍለ ከተማ ቀበሌ 18 ማምስ ፎር ማምስ አጠገብ በሚገኝ ጽ/ቤታችን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ቀናቶች ውስጥ ሰነዶችን ማቅረብ ይቻላል።

ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው።

ተጨማሪ ማብራርያውን ጽ/ቤታችን ደረስ በመምጣት መውሰድ ይቻላል።

ለበለጠ መረጃ፥ ስልክ ቁጥር 09 14 74 10 06/ 09 11 67 08 38

ኤድና ፋውንደሽን የዘለቄታ በጎ አድራጎት ድርጅት


መመለስ
የጨረታ ምድብ
s