
የኦዲት ስራ ጨረታ ማስታወቂያ
ድርጅታችን ኤድና ፋውንዴሽን ከታህሳስ 30/2017 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ.ም ፕሮጀክት እና የዋናው ቢሮ ሃሳብ እና ተያያዥ አፈፃፀሞች ማስመርመር ይፈልጋል።
በመሆንም የሚከተሉትን የሚያማሉ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።
ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው።
ተጨማሪ ማብራርያውን ጽ/ቤታችን ደረስ በመምጣት መውሰድ ይቻላል።
ለበለጠ መረጃ፥ ስልክ ቁጥር 09 14 74 10 06/ 09 11 67 08 38
ኤድና ፋውንደሽን የዘለቄታ በጎ አድራጎት ድርጅት