መቐለ ዩኒቨርስቲ ነጭ ሰሌዳ መጠኑ 240 ሳ.ሜ * 120 ሳ.ሜ በባለ 6 ሚ.ሜ ነጭ ለሚኔቲድ ፋይዚት የተሰራ ሆኖ ዙሪያው በባለ 6*2.5 ሳ.ሜ የውጭ ጣውላ ከፈፍ ያለበት እንዲሁም 3 ማንጠልጠያ ያለው ግዥ መፈፀም ይፈልጋል
መዝግያ ቀን: ኅዳር 20, 2018 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
ቦታ መቐለ
ባሉበት ቦታ ሁኖው ድርጅትዎ የሚመለከቱ ጨረታዎት በኤስ.ኤም.ኤስ /ኣጥር የፅሁፍ መልእክት/ መከታተል ይችላሉ።
ጨረታ በተለቀቀበት ቅፅበት ማስታወቅያው ሞባይዎ ጋ ይደርሳል -- ለዚ እንዲከፍሉት ሚጠየቁት ብር 400 ብቻ ነው::