በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር የትግራይ ክልል ቅ/ፍ ጽ/ቤት ERC S-EC2R project በደቡባዊ ዞን ለሚገኙ ወረዳዎች አንቡላንስ አገልግሎት የሚውሉ ጎማዎች ከነላማደርያ በቀረበው ስፔስፊኬሽን መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
መዝግያ ቀን: የካቲት 24, 2018 10:00 ጥዋት (ተዘጋ)
ቦታ መቐለ
ባሉበት ቦታ ሁኖው ድርጅትዎ የሚመለከቱ ጨረታዎት በኤስ.ኤም.ኤስ /ኣጥር የፅሁፍ መልእክት/ መከታተል ይችላሉ።
ጨረታ በተለቀቀበት ቅፅበት ማስታወቅያው ሞባይዎ ጋ ይደርሳል -- ለዚ እንዲከፍሉት ሚጠየቁት ብር 400 ብቻ ነው::