የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሳምሪ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት አገልግሎት የሚውል ጠጠር ግዥ ለመፈጸም ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::
መዝግያ ቀን: ግንቦት 8, 2012 4:00 ጥዋት (ተዘጋ)
ቦታ አዲስ አባባ
ባሉበት ቦታ ሁኖው ድርጅትዎ የሚመለከቱ ጨረታዎት በኤስ.ኤም.ኤስ /ኣጥር የፅሁፍ መልእክት/ መከታተል ይችላሉ።
ጨረታ በተለቀቀበት ቅፅበት ማስታወቅያው ሞባይዎ ጋ ይደርሳል -- ለዚ እንዲከፍሉት ሚጠየቁት ብር 400 ብቻ ነው::