የኢ.ፌ.ዲ.ሪ አየር ሃይል ለሰሜን አየር ምድብ ጠቅላይ መምርያ በ2013 በጀት ዓመት ለምድቡ ኣባላት የሰርቪስ ኣገልግሎት የሚሰጡ ደረጀውን የጠበቀ ሶስት /04/ ባለ 12 ወንበር ደረጃ ኣንድ ሚኒባስ፡ ኣንድ /01/ ባለ 45 ወንበር ኣዉቶብስ እና ሁለት/2/ ባለ 61 ባለ 61 ወንበር ኣውቶብስ በጨረታ ኣወዳድሮ ለኣንድ ኣመት በኮንትራት ለመከራየት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ የዘመኑ ግብር የከፈላቹሁ እና በዘርፉ ላይ የተሰማራችሁ ባለንብረቶች ከዚህ በታች ሰንጠረዥ በተገለፀዉ መሰረት መጫረት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰነ 29, 2012 02:00 ቅ/ሰዓት (ሓሊፉ)
ቦታ መቐለ