የመቐለ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት መሰረት ልማት ፅ/ቤታችን ኣጎልግሎት የሚዉል ማሽነሪ ክራይ በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል

  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሓሙስ ነሓሰ 30, 2011 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: መስከረም 9, 2012 8:30 ቅ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ: 20000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ: 50.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: መስከረም 10, 2012 9:00 ቅ/ሰዓት
  • ማሽነሪ ክራይ
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ካ30/12/2011 ጀምሮ የማይመለስ 50.00 ብር በመክፈል መዉሰድ ትችላለቹ

2 የዘመኑ ግብር የከፈልበት የታደሰ የንግደ ፍቃድ ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ምስከር ወረቀት እና የሓምለ ወር ቫት ዲክሊሬሽን ፣ የኣቅራቢነት መለያ ካርድ እንዲሁም የግብር ከፋይ መላያ ቁጠር ምስከረ ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ

3 የጨረታ ማስከበርያ 20000.00 ብር በባንክ የተረጋገጠ ቼክ ወይም በሁኔታ ያልተመሰረተ የባንከ ዋስትና በእቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት መቀሌ ከተማ ስም ማስያዝ ይኖርባችዋል

4 ጨረታ የሚከፈትበት 09/01/2012 ከቀኑ  8፡30 ሰዓት ተዘግቶ በዚን ቀን 9፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል

5 ፅ/ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በከፊል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብት ኣለዉ

ድሕሪት
ጨረታ መደብ
s