የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ፈት ቤት ህንፃ መሳሪያ እቃዎች በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፤

  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ጥር 30, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: የካቲት 5, 2011 8:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: 10000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ: 0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: የካቲት 6, 2011 9:00 ጥዋት
  • የግንባታ እቃዎች / የግንባታ ጥሬ እቃዎች
  • Print
  • Pdf

1 ፕሮፎርማ እስከ 05/06/2011ዓ/ም 8:30 ሰዓት ተዘግቶ 9:00 ሰዓት ይከፈታል፤

2 የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 10000.00 ብር በሲፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ኣለባቸው፤

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0342-408757 መደወል ይቻላል፤

መመለስ
የጨረታ ምድብ
s