ለ3ኛ ግዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን የትግራይ ኣህጉረ ስብከት ልማት ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ኣፅቢ ወንበርታ ለዲቮ ኣንድነት ገዳም ኣገልግሎት የሚውሉ የሹራብ ማሽን ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

  • የተለቀቀበት ቀን: ማክሰኞ ታኅሣሥ 9, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ታኅሣሥ 15, 2011 4:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: 2000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ: 20.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ታኅሣሥ 15, 2011 4:30 ጥዋት
  • ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቃዎችና ኣገልግሎት
  • Print
  • Pdf

1 ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ የማይመለስ 20.00 ብር መግዛት የሚችል እና የጨረታ ማስከበሪያ 2000.00 ሺ ብር ከባንክ ዋስትና ወይም ሲፒኦ ማቅረብ የሚችሉ፤

2 ጨረታው በ15/04/2011ዓ/ም ከጧቱ 4:00 ተዘግቶ በዚሁ ዕለት 4:30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር 0344-409751/0344-409752 መደወል ይቻላል።

መመለስ
የጨረታ ምድብ
s