የወልቃይትስኮርልማት ፕሮጀክት በፕሮጀክቱ ዉስጥ መንገድ ስራ አምስት ገልባጭ መኪናና አንድ ሻወር ትራክ በግልፅጨረታአወዳድሮለማስራትስለሚፈልግመስፈርቱን የምታሞሉ ተጫራቾች እንድትወዳደሩ ይጋብዘል ::

  • የተለቀቀበት ቀን: ሰኞ መጋቢት 7, 2007 (ከ 11 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: መጋቢት 21, 2007 6:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: 0.00
  • ቦታ: ወልቃይት
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ: 0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ጳጉሜ 5, 2005 6:00 ከሰአት
  • የመኪና ኪራይ
  • Print
  • Pdf

ግልፅ የጨረታ ማሰታወቂያ

 

የወልቃይትስኮርልማት ፕሮጀክት በፕሮጀክቱ ዉስጥ መንገድ ስራ አምስት ገልባጭ መኪናና አንድ ሻወር ትራክ በግልፅጨረታአወዳድሮለማስራትስለሚፈልግመስፈርቱን የምታሞሉ ተጫራቾች እንድትወዳደሩ ይጋብዘል ::

  1. ህጋዊየታደሰአዲስየንግድስራፈቃደ: የግብርከፋይምስክርወረቀት/TIN/   እናበመንግስት የአቅራቢዎች ዝርዝርዉስጥየተመዘገቡመሆኑንየሚያረጋግጥምስክርወረቀትማቅረብየሚችሉ::
  2. ተጫራቾችየጨረታዝርዝር ሰነድየማይመለስብር 50  በመክፈልመቀሌ ከተማሃወልት ሰማእታት መንገድ ዓዲሐዉሲመገንጠያ ድልድልአከባቢየድሮ ጋዜጣወይንቢሮየነበረህንፃ ከሚገገኘዉየፕሮጀክቱማስተባበሪያ  ጽ/ቤት/ላይዘንኦፊስ/አንደኛፎቅቢሮቁጥር 04  ወይም የወልቃይትስኮር ልማትፕሮጀክትዋናመስራቤትየፋይናንስ   :  አቅርቦትናፋሲሊቲዘርፍ የጨረታ ሰነዱንመግዛትይቻላሉ::

 

  1. ጨረታዉበአየርየሚቆይበትግዜ መጋቢትስ07 /2007 ዓ/ም  እስከ መጋቢት  21/2007 ዓ/ም  ሲሆንየጨረታሳጥንየሚዘጋበትመጋቢት22/2007 ዓ/ም ከጥዋቱ 3:00 ተዘግቶ በዚሁቀን   በ 3:30  ሰዓትተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸዉበተገኙበትይከፈታል::
  2. የጨረታሰነድገቢየሚደረግበትናየሚከፈትበትቦታበወልቃይት ወረዳ ማይጋባ ከተማ በሚገኘዉ  የወልቃይት ስኮር ልማት  ፕሮጀክት በፋይናንስ አቅርቦትና  ፋስሊቲ ዘርፍ ይሆናል ::
  3. ፕሮጀክቱየተሻለአማራጭካገኘጨረታዉበሙሉወይምበከፊልየመሰረዝመብቱየተጠበቀነዉ::

 

ለተጨማሪመብራርያበስልክቁጥርመቀሌላይዘንኦፊስ   0344416552  ሞባይልቁጥር  0914780705

ወልቃይትስኮርልማትፕሮጀክት   0345592072  ሞባይልቁጥር  0910520195/ 0914780988  መጠየቅይቻላል::

 

 

 

 

መመለስ
የጨረታ ምድብ
s