ኣክሱም ዩኒቨርስቲ ደስጣ ወረቀቶች ለመጫን ጠቅላላ የራሱን ወጪ ሸፍኖ፣ እቃዎቹ በጥንቃቄ ሳይበላሹ ሃላፊነት የሚወስድ ፣ከአዲስ አበባ ወደ አክሱም ዩኒቨርሲቲ ለማድረስ የጭነት አገልግሎት የመኪና ኪራይ መፈፀም ይፈልጋል

  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ግንቦት 13, 2018 (ከ 1 ቀን)
  • መዝግያ ቀን: ግንቦት 14, 2018 3:04 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ: ኣክሱም
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ግንቦት 14, 2018 3:10 ጥዋት
  • የመኪና ኪራይ / ማጓጓዣ ኣገልጋሎት
  • Print
  • Pdf

Lot Information

Procurement Reference NumberAKU-NCB-NC-0140-2018-PUR
Object of ProcurementLOT-143 5000 ደስጣ ወረቀቶች ለመጫን ጠቅላላ የራሱን ወጪ ሸፍኖ፣ እቃዎቹ በጥንቃቄ ሳይበላሹ ሃላፊነት የሚወስድ ፣ከአዲስ አበባ ወደ አክሱም ዩኒቨርሲቲ ለማድረስ የጭነት አገልግሎት የመኪና ኪራይ
DescriptionNonConsultancyServices
Award TypeLot based
Procurement TypeShopping
Procurement MethodOpen
Market TypeNational
Procuring EntityAksum University
Clarification Request DeadlineMay 22, 2026, 2:30:00 AM
Bid Submission DeadlineMay 22, 2026, 9:00:00 AM
Address

Country:Ethiopia

Town:aksum

Street:aksum

Postal code:1010

Room Number:002

Telephone:+251914556689

Email:[email protected]

Po Box:1010

Notice

Terms and Conditions1.አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈበት እቃዎች በአክሱም ዩኒቨርስቲ ዋና ግቢ በአካል ቀርቦ ማስረከብ አለበት ።
2. አሸናፊ ድርጅት ያሸነፈበት እቃዎች በተጠቀሰው ቀነ ገደብ መሰረት ካላስረከበ ዩኒቨርስቲው ህጋዊ እርምጃ ለመውሰድ ይገደዳል ።
3.ዩኒቨርስቲው አማራጭ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ግዥ

Please click on this Link in order to Bid on the Electronic Government Procurement website

መመለስ
የጨረታ ምድብ
s