የሀራጅ ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ስልጣንና ኃላፊነት መሰረት ቀጥሎ የተመለከቱትን ይዞታዎችና ንብረቶች ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ሓራጅ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።
ተ.ቁ | የተበዳሪው ስም | የንብረት አስያዥ ስም | አበዳሪ ቅርንጫፍ | የመያዣ ንብረቱ የሚገኝበት ኣድራሻ እና የመያዣ መለያ | የንብረቱ ዓይነት/የሚሰጠው አገልግሎት | የሓራጅ መነሻ ዋጋ | ሓራጅ የሚከናወንበት ቀንና ሰዓት | |||||
ከተማ | ክፍለ ከተማ | ቀበሌ | የይዞታ ማረጋገጫ (ካርታ) ቁጥር | የይዞታው ስፋት በካሬ ሜትር | ለመኖርያ አገልግሎት የሚውል ህንፃ | 7,415,482.60 | ቀን | ሰዓት | ||||
1 | ጎይቶኦም ፀጋይ ኪዳነ | ጎይቶኦም ፀጋይ ኪዳነ | ዓዲሓቂ | መቐለ | ዓዲሓቂ | ሚዘር | 4811/04/9505 | 70 ካሬ ሜትር | 09/08/2018 | ከጠዋቱ 3:00-4:00 | ||
1. ማንኛውም ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪሉ የሓራጅን መነሻ ዋጋ 1/4 ኛውን በተረጋገጠ የክፍያ ማዘዣ(ሲፒኦ) በማስያዝ መጫረት ይችላል የክፍያ ማዘዣ(ሲፒኦ) የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ ቢሆን ይመረጣል።
2. ሐራጁ የሚከናወነው በተራ ቁጥር 1 የተገለፀው በ መቐለ ከተማ በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ መቐለ ዲስትሪክት ፅ/ቤት በተራ ቁጥር 2 የተገለፀው በሽሬ እንዳስላሴ ከተማ በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ ሽረ እንዳስላሴ ዲስትሪክት ፅ/ቤት ይሆናል።
3. የንብረቱ ሁኔታ ባንኩ በሚያመቻቸው ፕሮግራም መሰረት ንብረቶቹ መጎብኘት ይቻላል።
4. የጨረታው አሸናፊ ያሸነፈበትን ገንዘብ በ 15 ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ መክፈል ያለበት ሲሆን ክፍያውን በተጠቀሰው 15 ቀን ውስጥ ካልከፈለ ጨረታው ተሰርዞ የሐራጅ ማስከበርያ ያስያዘው ገንዘብ ወደ ባንኩ ገቢ ይሆናል።
5. ከቤቱ ሽያጭ ጋር ተያይዞ የሚከፈሉ የስም ማዛወርያ ጨምሮ የተለያዩ ታክስ እና ግብር የሚከፈል ክፍያ ካሉ የጨረታው አሸናፊው ይከፍላል።
6. ባንኩ ሐራጁን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
7. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 034 440 7766 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል ወይም በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ መቐለ ዲስትሪክት ሕግ አገልግሎት ቀርቦ መጠየቅ ይቻላል።
መመለስ