ድርጅታችን በሪ ማይዳ የሴት ተማሪዎች ሆስቴልና የትምህርት ማእከል የተባለ አገር በቀል ግበረሰናይ ድርጅት የ2016 ዓ\ም በጀት ዓመት ሒሳብ የውጭ ኦዲተሮችን አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል።

  • የተለቀቀበት ቀን: ሮብ ሚያዝያ 30, 2016 (ከ 2 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ግንቦት 7, 2016 11:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ግንቦት 7, 2016 2:30 ጥዋት
  • ኣካውንቲን ተዛማጅ / ኦዲቲንግ ተዛማጅ
  • Print
  • Pdf

ቀን 30\08\2016 ዓ ም

ቁጥር BGH\49\2024

የኦዲት ጨረታ ማስታወቅያ

ድርጅታችን በሪ ማይዳ የሴት ተማሪዎች ሆስቴልና የትምህርት ማእከል የተባለ አገር በቀል ግበረሰናይ ድርጅት የ2016 ዓ\ም በጀት ዓመት ሒሳብ የውጭ ኦዲተሮችን አወዳድሮ ማስመርመር ይፈልጋል። ስለሆነም በፌዴራል ኦዲት መ\ቤት የብቃት ማረጋገጫ ያላችሁ የዘመኑን ግብር የከፈላችሁና ፍቃድ ያሳደሳችሁ እንዲሁም በስቪል ማሕበረሰብ የግል ድርጅቶች ባለስልጣን የተመዘገባችሁ እና ሌሎች የመወዳደርያ መስፈርቶች የምታሟሉ ለስራው የሚያስፈልገውን የክፍያ መጠን እና ስራው ለማጠናቀቅ የሚፈጅባችሁ ጊዜ በመጥቀስ ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ኣምስት የስራ ቀናት ውስጥ መቐለ በሚገኘው ዋና ቢሮኣችን በመቅርብ በሰም በታሸገ ፖስታ እንድታስገቡ እናሰታውቃለን ።

ለበለጠ መረጃ 0914005902 \ 0914749029 ይደውሉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ
s