የኢትዮጽያ ንግድ ባንክ አግአዚ ቅርንጫፍ 1 አገልግሎት የሰጡ ጎማዎች 2 አገልግሎት የሰጡ ወንበሮች ጠረዛዎች
  • Posted Date: ሓሙስ ጥቅምት 13, 2007 (over 9 years ago)
  • Closing Date: ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2007 06:00 Afternoon (closed)
  • Bid Bond:0.00
  • location: መቐለ
  • Bid Document Price:0.00
  • Bid Opening Date: ማክሰኞ 5, 2005 06:00 Afternoon
  • Furniture/ Car Spare Part/
  • Print
  • Pdf

የጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጽያ ንግድ ባንክ አግአዚ ቅርንጫፍ

  1. አገልግሎት የሰጡ ጎማዎች

  2. አገልግሎት የሰጡ ወንበሮች ጠረዛዎች

ለመሸጥ ስለተፈለገ ለመጫረት የምትፈልጉ ተጫረቶች ዕቃዎችን የምገዙበት ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታ በኣግኣዚ ጎዳና ቅርንጫፍ ማስገባት ትችላላችሁ::

ማሳሰቢያ

  • ጨረታዉ የሚገባበት ቀን ከጥቅምት 11 ቀን 2007 ዓ/ም እስከ ጥቅምት 18 ቀን 2007 ዓ/ም በሥራ ሰዓት::

  • ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን ጥቅምት 19 ቀን 2007 ዓ/ም::

  • ጨረታዉ የሚካሂድበት ቦታ ቅርንጫፍ ቅጥር ግቢ ዉስጥ::

  • ንብረቶቹ በሥራ ሰዓት ማየት ይችላል::

  • ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታዉ አይገደድም::

የኢትዮßያ ንግድ ባንክ ኣግአዚ ጎዳና ቅርንጫፍ

Backs
Tender Category