የመቐለ ኣሉላ ኣባነጋ ዓለም ኣቀፍ ኤርፖርት ለኣንዳንድ የንግድ ስራ የሚውሉ ዲጂታል ማስታወቂያ (በኮንሴሽን) ለጫማ ማስዋብና ለኢንፎርሜሽን ዴስክ (ቡዝ) ቦታዎች በጨረታ ኣወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል።

  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ጥር 10, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ጥር 22, 2011 4:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: 3,000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ: 100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ጥር 22, 2011 4:30 ጥዋት
  • የቢልቦርድና ዲጂታል ማስታወቅያ
  • Print
  • Pdf

1 ስለሆነም የዘመኑ ግብር የከፈላችሁና ቲን ያላችሁ ወይም የንግድ ፍቃድና ቲን የሌላችሁ ጨረታውን ካሸነፋችሁ በኃላ ማውጣት የምትችሉና በሲፒኦ የኢት ብር 3000.00 ማስያዝ የሚችል ማንኛውም ተወዳዳሪ ድርጅቱ ይጋብዛል።

2 ስለሆነም ዝርዝር ማብራሪያ በኤርፖርት ቢሮ ቁጥር 1 የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100.00 በመክፈል ከጥር 13/22/2011ዓ/ም ከመቐለ ኤርፖርት መውሰድ ይቻላል።

3 ጨረታው የሚወጣበት ቀን ጥር 22/2011ዓ/ም ከጥዋቱ 4:00 ተዘግቶ በዕለት 4:30 ሕጋዊ ተወዳዳሪዎች ቢገኙም ባይገኙም ይከፈታል።

4 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር 0344-420327 መደወል ይቻላል።

መመለስ
የጨረታ ምድብ
s