የጨረታ ማስታወቂያ
1. ሱር ኮንስትራክሽን ኃላ.የተ.የግ.ማህበር በስሩ ለሚገኙት የተለያዩ አይነት ማሽኖች እና ተሽከርካሪዎች ለመከታተል የሚያግዝ GPS Tracker የሚገጥሙ ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል። በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች (ተወዳዳሪዎች) ከታች የተገለጸው መስፈርት በማሟላት በጨረታ እንድትሳተፉ ይጋብዛል።
2. ተጫራቾች የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ፣ ቲን ቁጥር፣ ቫት ተመዝጋቢ መሆናቸው ማስረጃ መሆን አለባቸው።
3. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 03/09/2018 ዓ/ም ድረስ የጨረታ ዝርዝር መስፈርቶች እና ቴክኒካል ስፔስፊኬሽን የያዘውን ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 500.00 በመክፈል አዲስ አበባ ሜጋ ህንፃ አጠገብ ከሚገኘው መስራቤታችን 15 ፎቅ ቢሮ ቁጥር 1502 ሎጅስቲክስ ዲፓርትመንት እንዲሁም መቀሌ ላጪ ከሚገኘው ቢሮአችን 5ኛ ፎቅ ግዢ ክፍል መውሰድ ይችላሉ።
ሱር ኮንስትራክሽን ኃላ.የተ.የግ.ማህበር
መመለስ