የእንደርታ ወረዳ ፍርድ ቤት በኣዲጉደም ከተማ ጣቢያ ስዩም 250 ካሬ ሜትር ስፋትና ቤት በጨረታ አንዲሸጥ ኣዛል

  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳሜ ግንቦት 9, 2017 ( ከ 11 ወር)
  • መዝግያ ቀን: ሰኔ 9, 2017 4:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ: ዓዲ ጉዶም
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰኔ 9, 2017 6:00 ጥዋት
  • የቤት/ህንፃ ሃራጅ
  • Print
  • Pdf

የጨረታ ማስታወቂያ

  • አፈጻጸም ከሳሽ፡ ካልኣዩ ገ/መድህን ጠበቃ ሕሩይ በርሀ
  • ኣፈጻጸም ተከሳሽ፡ ገ/መድህን ኣበበ ጠበቃ ሃፍቶም ስብሃቱ

በከሳሽና በተከሳሽ መካከል የኣፈጻጸም ክርክር በኣዲጉደም ከተማ ጣቢያ ስዩም ኣወሳኙ በምስራቅ፥ ሃይለስላሴ ኣብርሃ፤ በምዕራብ መንገድ ፤ በሰሜን ፥ ኣፈጻጻም ተከሳሽ ፤በደቡብ ፥መንገድ 250 ካሬ ሜትር ስፋትና ቤት በባለሙያ ተገምቶ በቀረበው መነሻ ዋጋ 1,608,781.10 በፊደል /አንድ ሚሊዮን ስድስት መቶ ስምንት ሺ ሰባት መቶ ሰማንያ አንድ ብር ከአስር ሳንቲም ተጫርቶ ስለሚሸጥ ተጫራቾች ለ09/10/2017 ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት እስከ 6፡00 ሰዓት በቦታው ተገኝታችሁና በአካል ቀርባችሁ እንድትጫረቱ የእንደርታ ወረዳ ፍርድ ቤቱ ኣዟል።

የእንደርታ ወረዳ ፍርድ ቤት

መመለስ
የጨረታ ምድብ
s