በኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማሕበር | የትግራይ ክልል ቅ/ፍ ጽ/ቤት EPCS EC2R project በጀት በደቡባዊ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች ለሚያካሂደው የመጠጥ ውሃ ተቋማት ጥገና ሰራዎች አገልግሎት የሚውሉ የሃንድ ፓምፕ የተለያዩ መለዋወጫ እቃዎች በቀረበው ስፔስፊኬሽን መሰረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
Closing Date: የካቲት 23, 2018 10:00 Afternoon (closed)
Location መቐለ