በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቀሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት መጋዝን የሚገኙትን የተለያዩ የምግብ ነክ ዕቃዎች የንጽና መጠበቂያዎች የቤት መገልገያዎች አልባሳትና ጫማዎች፤የኮንሰትክሸን ዕቃዎች: የኤልክትሮኒክ ዕቃዎች የእርሻ ግብአቶች እና ጌጣጌጦች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም የሚከተሉትን መስፈርቶ የሚያሟላ ማንኛውም ተጫራች መሳተፍ ይችላል።
Closing Date: ሚያዝያ 15, 2017 6:00 Morning (closed)
Location መቐለ