የኢንድስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፕሬሽን መቐለ ኢንድስትሪ ፓርክ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የፅሕፈት መሳርያ ዕቃዎች ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሮብ ኅዳር 17, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: እሁድ ኅዳር 21, 2012 02:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: እሁድ ኅዳር 21, 2012 03:00 ጥዋት
  • ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/
  • Print
  • Pdf

1 የዘመኑ የታደሰ የዘርፊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ ያላችሁ

3 የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርትፊኬት

4 የቫት ቲኦቲ ሰርትፊኬት

5 ጨረታዉ የሚቆይበት ቀን 17/03/2012ዓ/ም እስከ 21/03/2012ዓ/ም እስከ 2፡30 ድረስ ሞልታችሁ ማቅረብ የምትችሉ ሲሆን ጨረታዉ ልክ በ 2፡30 ሰዓት ተዘግቶ 3፡00 ይከፈታል

መመለስ
የጨረታ ምድብ