https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/9526

የኢንድስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፕሬሽን መቐለ ኢንድስትሪ ፓርክ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት የፅሕፈት መሳርያ ዕቃዎች ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ሕዳር 17, 2012 (ከ 6 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሕዳር 21, 2012 2:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሕዳር 21, 2012 3:00 ጥዋት
  • ምድብ: ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/

1 የዘመኑ የታደሰ የዘርፊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የታደሰ የኣቅራቢነት ፍቃድ ያላችሁ

3 የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ሰርትፊኬት

4 የቫት ቲኦቲ ሰርትፊኬት

5 ጨረታዉ የሚቆይበት ቀን 17/03/2012ዓ/ም እስከ 21/03/2012ዓ/ም እስከ 2፡30 ድረስ ሞልታችሁ ማቅረብ የምትችሉ ሲሆን ጨረታዉ ልክ በ 2፡30 ሰዓት ተዘግቶ 3፡00 ይከፈታል