የኢትዮጵያ ጤና መድህን ኤጀንሲ መቐለ ቅርንጫፍ የኮምፒዩተርና አና የፕሪንተር ኣክሰሰሪ እቃዎች በፕሮሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

1 ፕሮፎርማው ከ 06/09/2011ዓ/ም እስከ 08/09/2011ዓ/ም ሰኣት 3፡00

2 ፕሮፎርማው 08/09/2011ዓ/ም ሰኣት 3፡00 ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ መረጃ በስ.ቁጥር 0342-409547/0348-409815 መደወል ይቻላል፡፡

መመለስ
የጨረታ ምድብ