በኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን መቐለ ቅ/ፅ/ቤት መቐለ የሚገኙ የተለያዩ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ ኣወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።

 በዚህ መሰረት በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ የኢትዮጵያ ዜግነት ያለው ከሚሸጠው እቃ ጋር ተዛማጅነት ያለው የፀና የንግድ ፍቃድ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርቲፊኬት፣ የዘመኑ ግብር የከፈለ መሆኑ የምስክር ወረቀት ( Clearance) እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቃርብ ሁሉ መሳተፍ የሚችል ሲሆን ተጫራቾችን ንብረቱን ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ውስጥ ማንኛውም ክፍያ ኣጠናቅቀው ንብረቱን ማንሳት ይጠበቅባቸዋል። በተባለው ግዜ ካላነሱ ግን የተያዘ ገንዘብ ለመንግስት ገቢ ሆኖ እቃው በድጋሚ ሽያጭ ይቀርባል።

የጨረታ ቦታና ግዜ

ቦታ

የንብረቱ ዓይነት

የጨረታው ዓይነት

የምዝገባ ግዜ

ጨረታው የሚካሄድበት ቀንና ሰዓት

መቐለ

የተለያዩ  ንብረቶች

ግልፅ

እስከ

21/03/2011 ዓ/ም ከሰዓት 8:00

13/03/2011ዓ/ም

21/03/2011 ዓ/ም  ጠዋት

ከላይ በተጠቀሰው የግዜ ገደብ እቃዎች በሚገኙበት ከመስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ ኣጠገብ የሚገኘው በጉምሩክ ቅጥር ግቢ በኣካል በመገኘት 17-18/03/2011 ዓ/ም እቃዎች ማየት የምትችሉ ሲሆን እንዲሁም ጨረታው የሚካሄደው እቃው የሚገኝበት ኣድራሻ መሆኑን እየገለፅን የምዝገባው ቦታ ይህ ማሰታወቂያ ከወጣበት እለት ጀሚሩ ለተከታታይ 7 የስራ ቀናት ይሃ ሲቲ ሰንተር ህንፃ ከደደቢት ማ/ፋይናንስ ኣጠገብ በሚገኘው የፌደራል ገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ቢሮ 2ኛ  ፎቅ ቁጥር 6 የጨረታ ማስረከቢያ ለኣልባሳት ብር 3000.00 ( ሶስት ሺ) ለኤሌክትሮኒክስ ብር 500.00 (ኣምስት መቶ)  ፣ ለቴንዲኖ 20000.00 (ሃያ ሺ) ዋስትና በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲፒኦ በመያዝ በኣከል በመገኘት መመዝገብ ትችላላችሁ። መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው በሙሉ ወይም በከፊልል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ  መረጃ ስ.ቁጥር 0342-411187 መደወል ይቻላል።

መመለስ
የጨረታ ምድብ
  • ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (26)
    • ኮንስትራክሽን (301)
      • ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (553)
        • የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (74)
          • ግብርና (198)
            • የግንባታ እቃዎች (1266)
              • ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (234)
                • ማማከር (41)
                  • ትምህርትና ስልጠና (27)
                    • ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (393)
                      • ምግብና መጠጥ (175)
                        • እግድ (56)
                          • ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (19)
                            • ፈርኒቸር (230)
                              • ጠቅላላ ስራዎች አገልግሎት (27)
                                • ስጦታዎች እና እደ-ጥበብ (2)
                                  • ጤና (41)
                                    • የቤት ዕቃዎች (44)
                                      • ኢንሹራንስ (1)
                                        • የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (182)
                                          • መሬትና ሊዝ (3)
                                            • ጥገና (81)
                                              • የህክምና ዕቃዎች (63)
                                                • መኣድና የተፈጥሮ ሃብት (4)
                                                  • የቢሮ እቃዎችና የፅህፈት መሳሪያዎች (268)
                                                    • ማሸግያ መጠቅለያ እና ወረቀቶች (3)
                                                      • ፎቶግራፍና ፊልም (6)
                                                        • የህትመት ስራዎች (110)
                                                          • የማስታወቅያ ስራዎች (11)
                                                            • ኪራይ (213)
                                                              • ሽያጭ (333)
                                                                • የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (40)
                                                                  • የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (627)
                                                                    • የስፖርትና ትጥቅና ተዛማጅ እቃዎች (44)
                                                                      • ቴሌኮምኒኬሽን እቃዎች (13)
                                                                        • ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (286)
                                                                          • የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (100)
                                                                            • የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (166)
                                                                              • መጋዝን (25)
                                                                                • እንጨት እና የእንጨት ስራ (76)
                                                                                  • ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (88)
                                                                                    s