የኢትዮጽያ ንግድ ባንክ አግአዚ ቅርንጫፍ 1 አገልግሎት የሰጡ ጎማዎች 2 አገልግሎት የሰጡ ወንበሮች ጠረዛዎች
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ጥቅምት 13, 2007 (ከ 9 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ማክሰኞ ጥቅምት 18, 2007 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ማክሰኞ 5, 2005 06:00 ከሰአት
  • ፈርኒቸር/ መለዋወጢ ኣቁሑት መኪና/
  • Print
  • Pdf

የጨረታ ማስታወቂያ

የኢትዮጽያ ንግድ ባንክ አግአዚ ቅርንጫፍ

  1. አገልግሎት የሰጡ ጎማዎች

  2. አገልግሎት የሰጡ ወንበሮች ጠረዛዎች

ለመሸጥ ስለተፈለገ ለመጫረት የምትፈልጉ ተጫረቶች ዕቃዎችን የምገዙበት ዋጋ በሰም በታሸገ ፖስታ በኣግኣዚ ጎዳና ቅርንጫፍ ማስገባት ትችላላችሁ::

ማሳሰቢያ

  • ጨረታዉ የሚገባበት ቀን ከጥቅምት 11 ቀን 2007 ዓ/ም እስከ ጥቅምት 18 ቀን 2007 ዓ/ም በሥራ ሰዓት::

  • ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን ጥቅምት 19 ቀን 2007 ዓ/ም::

  • ጨረታዉ የሚካሂድበት ቦታ ቅርንጫፍ ቅጥር ግቢ ዉስጥ::

  • ንብረቶቹ በሥራ ሰዓት ማየት ይችላል::

  • ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታዉ አይገደድም::

የኢትዮßያ ንግድ ባንክ ኣግአዚ ጎዳና ቅርንጫፍ

መመለስ
የጨረታ ምድብ