የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራያዝ ሙስሊ-ባዶመንገድ ስራ ፕሮጀክት (15-05R) ለአፋር ጋራገንት ጠጠር ቤዝ ኮርስ እና ድንጋይ ለማመላለስ ከጨረታ ሰነድ ጋር በአባሪ በተያያዘ ዝርዝር ስፐስፌከሽን መሠረት ተጫራቾች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመካራይት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ቀዳሜ ሚያዝያ 15, 2008 (ከ 8 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ማክሰኞ ግንቦት 2, 2008 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ማክሰኞ ግንቦት 2, 2008 06:00 ከሰአት
  • መኪና ክራይ/ ማሽነሪ ክራይ/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/
  • Print
  • Pdf

1 ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸዉን የዘመኑ ግብር የከፈሉ እና ተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ ማስረጃቸዉ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 ተጫራቾች ጨረታ ሰነዱ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ዘወተር ብሥራ ሰዓት ቅዳሜን ጨምሮ ዉቅሮ ማይክሮ ፋይናንስ ቢሮ የመከላኪያ ኮንስትራክሽን ቢሮ ቁጥር 03 መቅረብ መግዛት ይችላሉ

3 ተጫራቾች የሚወዳደሩበት ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ እስክ ግንበት 02/2008 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:00 ሰዓት ማቅረብ ይኖርባቸዋል

4 ጨረታ ግንበት 02/2008 ዓ/ም ከጥዋቱ 4:30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በዉቅሮ ማይክሮ ፈይናንስ ህንፃ የመካላለኪያ ኮንስትራክሽን ቢሮ ቁጥር 03 ይከፈታል

5 ተጫራቾች የሚቀርባቸዉ ገልባጭ ተሽከርካሪ ፕሮጀክት የሚሰጣቸዉ ብዛት (quantity) መሠረት መሆን ይኖርበታል

6 ፕሮጀክቱ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ኣድራሻ መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተፕራይዝ ሙስሊ-ባዶ መንገድ

 ሥራ ፕሮጀክት 15-05R

ስልክ ቁጥር 0930014643/0930014652

መመለስ
የጨረታ ምድብ