በአገር መከላከያ ሚኒስቴር በሰሜን ዕዝ y 11ኛ ክ ጦ/ር ግዥ ዴስክ ለ 2012ዓ/ም በጀት ዓመት ኣጎልግሎት የሚዉል ከዚህ በታች የተገለፅቱን የቲቶሪያል ትምህርት ማሰተማር የሚፈልጉ ኣሰተማሪዎች በዉስን ጨረታ ኣወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሶኒ ጥቅምቲ 24, 2012 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሕዳር 5, 2012 3:00 ቅ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ: 0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ: 30.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሕዳር 5, 2012 4:00 ቅ/ሰዓት
  • ትምህርቲን ትሬይንግ
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 ተጫራቾት ማማላት ያለባቸዉ ግዴታዎች የ1ኛ ደረጃ ካ7-10 የሚያስተሙሩ መማህራን የመጀመሪያ ድግሪ እና ከዚያ በላይ ያለቸዉ

2 የመሰናዶ ትምህርት ያሚያስተምሩ መምህራን 2ኛ ዲግሪ ከዚያ በላይ

3 ሁሉም ተወዳዳረዎች ከ 2 ዓመት በዓይ የስራ ልምድ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉና

4ትምህርት ቤቶቹ የሚገኽበት ቦታ ከ7 -10ኛ ዓዲግራት ፣ሶቢያ ፣ ኣጉላእ ፣በረሃሌ

5 ካ11-12 ት/ት ቤቶቹ የሚገኽበት ዓዲግራት ፣ ሶቢያ ፣ኣጉላእ ፣በረሃሌ

4 የሁሉንም የትምህርት ዓይነቶች የጨረታ ሰነድ በመግዛት ከ 22/02/2012 እስከ 05/03/2012 ሰነዱን 30 ብር በመግዛት መዉሰድ ይችላሉ

5 ጨረታዉ በ 05/03/2012ዓ/ም ከጥዋቱ 3፡00 ተዘግቶ በዕለቱ ከጥዋቱ 4፡00 ሰዓት ይከፈታል

ድሕሪት
ጨረታ መደብ
s