ለሁለተኛ ገዜ የወጣ የፕሮፎርማ ማስታወቂያ የመቐለ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ለመቀሌ ከተማ የስራ ድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ኣገልግሎት የሚውሉ ለህንፃ መሳርያ የሚያገለግሉ የኢንዱስትሪ ምርቶች/Industrial Building Materials/ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

  • የተለቀቀበት ቀን: ኣርብ ግንቦት 16, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ግንቦት 20, 2011 8:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: 0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ: 0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ግንቦት 21, 2011 9:00 ጥዋት
  • የግንባታ እቃዎች
  • Print
  • Pdf

1 ፕሮፎርማው ከ13/09/2011ዓ/ም እስከ 20/09/2011ዓ/ም 8፡30 ሰዓት

                     2 ፕሮፎርማው 20/09/2011ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ 0342-408757/408501 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

መመለስ
የጨረታ ምድብ
s