መቐለ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት በመቐለ ከተማ፣ ሓድነት ክ/ከተማ፣ መትከል ቀበሌ የሚገኝ 211.50 ካሬ ሜትር ውስጥ የሰፈረው ህንፃና መሬት በግልጽ ጨረታ እንዲሸጥ የመቐለ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት አዘዋል።

  • የተለቀቀበት ቀን: ሮብ ሰኔ 17, 2018 (ከ 1 ወር)
  • መዝግያ ቀን: ሐምሌ 16, 2018 6:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: 25%
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሐምሌ 16, 2018 6:35 ጥዋት
  • የቤት/ህንፃ ሃራጅ
  • Print
  • Pdf

የጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ/ከሳሾች እነ ኣቤል ብርሃነመስቀል 3 ቁጥር ሰዎች እና በአፈ/ተከሳሾች እነ አቶ ጌትነት ጥላሁን 4 ቁጥር ሰዎች መሃከል ባለው የአፈጻጸም ክርክር ጉዳይ በመቐለ ከተማ፣ ሓድነት ክ/ከተማ፣ መትከል ቀበሌ የሚገኝ በምስራቅ ፕሎት፣ በምእራብ ፕሎት፣ በሰሜን መንገድ፣ በደቡብ ፕሎት በሚዋሰን 211.50 ካሬ ሜትር ውስጥ የሰፈረው ህንፃና መሬት በመነሻ ዋጋ ብር 18,472,576.39 ( አስራ ስምንት ሚልዮን አራት መቶ ሰባ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ሰባ ስድስት ብር ከ39% ሳ) ቀን 16/11/2018 ዓ/ም ከ3፡00 ሰዓት እስከ 6፡30 በግልጽ ጨረታ እንዲሸጥ የመቐለ ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት አዘዋል። ስለዚህ ለመጫረት የምትፈልጉ ማንነታችሁ የሚገልጽ መለያ ካርድ በመያዝ በተገለፀው ቦታ፣ ቀንና ሰዓት ተገኝታችሁ ለመጫረት የምትችሉ መሆናችሁ እየገለፅን ጨረታው ያሸነፈ ያሸነፈበት ዋጋ 25% በሞ/85 ወድያውኑ የማስያዝ የቀረው ደግሞ በ15 ቀናት ውስጥ የመክፈል ግዴታ ያለው መሆኑ ፍርድ ቤቱ አሳውቀዋል።


መመለስ
የጨረታ ምድብ
s