የኤሌክትሪክ፤ ስፔር እና ስቴሽነሪ የሕንጻ ግንባታ ማህበሮች ጥምረት በመቐለ ከተማ ክ/ከተማ ሓድነት ለሚገኘው የግንባታ ቦታ ጊዜያዊ የቆርቆሮ አጥር ግንባታ ሥራ ለማሰራት ህጋዊ ፈቃድ ያላቸውን እና በዘርፉ ተመሳሳይ ልምድ ያላቸውን ተጫራቾች በክፍት ጨረታ ይጋብዛል።

ፈጣን የአይአይ ማጠቃለያ
• **የሥራው ዓይነትና መጠን፦** በመቐለ ከተማ ሓድነት ክ/ከተማ ለሚገኝ ቦታ 490 ሜትር ርዝመትና 2 ሜትር ቁመት ያለው የጊዜያዊ ቆርቆሮ አጥር ግንባታ እና 2 የመግቢያ በሮች (የመኪና እና የእግረኛ) የማቅረብና የመገንባት ሥራ።
• **የተጫራቾች ብቃት፦** በግንባታ ሥራ ዘርፍ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN)፣ የታደሰ የግብር ክሊራንስ እና በዘርፉ ተመሳሳይ የሥራ ልምድ ያላቸው መሆን አለባቸው።
• **የዋጋ ማቅረቢያ ሁኔታ፦** የሜትር ዋጋ እና ለጠቅላላው 490 ሜትር ዋጋ ሁሉንም ወጪዎች (ቁሳቁስ፣ ሰራተኛ፣ መጓጓዣ፣ ግብር እና የበሮች ወጪ) ባካተተ መልኩ መቅረብ አለበት።
• **ቀነ-ገደብ እና ቦታ፦** የጨረታ ሰነድ በታሸገ ፖስታ እስከ ሰኔ 10/2018 ዓ.ም. ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ በመቐለ ከተማ ሞሞና ህንጻ ቢሮ ቁጥር 601 ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ገቢ መሆን አለበት፤ በዚሁ ዕለት ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ላይ ይከፈታል።
• **ተጨማሪ ቅድመ-ሁኔታ፦** አሸናፊው ተጫራች ውል ከመፈረሙ በፊት የ12 ወር የአፈጻጸም ዋስትና ማቅረብ ይኖርበታል።

ኘሮፎርማ የጨረታ የቆርቆሮ አጥር ግንባታ ሥራ

የኤሌክትሪክ፤ ስፔር እና ስቴሽነሪ የሕንጻ ግንባታ ማህበሮች ጥምረት በመቐለ ከተማ ክ/ከተማ ሓድነት ለሚገኘው የግንባታ ቦታ ጊዜያዊ የቆርቆሮ አጥር ግንባታ ሥራ ለማሰራት ህጋዊ ፈቃድ ያላቸውን እና በዘርፉ ተመሳሳይ ልምድ ያላቸውን ተጫራቾች በክፍት ጨረታ ይጋብዛል።

1. የሥራው ዝርዝር እና ቴክኒካዊ መግለጫ

የሚፈጸመው ሥራ የግንባታ ቦታውን ለመከለል የሚያገለግሉ ግብኣቶ አቅርቦትና ግንባታ ሲሆን የሚከተሉትን ዝርዝር መስፈርቶች ያካትታል።

1.1 የአጥሩ ቴክኒካዊ መስፈርቶች

• የአጥሩ ቁመት፡ 2.00 ሜትር

• የአጥሩ ጠቅላላ ርዝመት፡ 490 ሜትር

• የቆርቆሮ መጠን፡ 200 ሴ.ሜ × 90 ሴ.ሜ

♦ የቆርቆሮ ዓይነት፡ ጋልቫናይዝድ ቆርቆሮ(GS Corrugated Sheet)

• የቆርቆሮ ውፍረት፡ 32 ጌጅ (በግምት 3.7 ኪ.ግ.)

2. የምሰሶ እና እንጨት መስፈርቶች

2.1 ዋና ምሰሶዎች

ዓይነት፡ ክብ ባህር ዛፍ (Round fucalyptus Pole)

• ውፍረት፡ 10–15 ሴ.ሜ

• ርቀት፡ 2.00 ሜትር

• የመሬት ውስጥ ጥልቀት፡ 0.60 ሜትር ቢያንስ

2.2 አግድም እና መደገፊያ እንጨቶች

• 3 ረድፍ አግድም እንጨት

• ውፍረት፡ 6–8 ሴ.ሜ

• መደገፊያ (Diagonal Bracing) በማዕዘኖች፣ በበሮች እና በየ 20 ሜትር 3. የመግቢያ በሮች (Gates)

• ተጫራቾች የሚቀርበውን የሜትር ዋጋ ውስጥ የበሮችን ዋጋ አካትተው መቅረብ አለባቸው።

• 1 ዋና የመኪና መግቢያ በር (Double leaf) – 6 ሜትር ስፋት

• 1 የእግረኛ መግቢያ በር – 1.2 ሜትር ስፋት

4. የዋጋ ማቅረቢያ ሁኔታ፡

ተጫራቾች የሚከተለውን ዋጋ ማቅረብ አለባቸው፦

• የተጠናቀቀ አንድ ሜትር (inear Meter) ዋጋ

• ለ490 ሜትር ጠቅላላ ዋጋ

የቀረበው ዋጋ ሁሉንም ወጪዎች የሚያካትት መሆን አለበት። (ቁሳቁስ፣ ሰራተኛ፣ መጓጓዣ፣ ግብር እና የበሮች ወጪ ጨምሮ)

5. የተጫራች ብቃት

ተጫራቾች የሚከተሉትን ማስረጃዎች ማቅረብ አለባቸው፦

• በግንባታ ስራ የታደሰ የንግድ ፈቃድ

• የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN)

• የታደሰ የግብር ክሊራንስ

6. የጨረታ ማስገቢያ

• ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያቸውን በታሸገ ፖስታ እስከ ሰኔ 10/2018 ዓ.ም. ከቀኑ 9፡ 00 ሰዓት ድረስ በድርጅቱ ዋና ቢሮ ሞሞና ህንጻ ቢሮ ቁጥር 601 በተዘጋጀው ተጨረታ ሳጥን ማስገባት አለባቸው።

7. የጨረታ መክፈቻ

• ጨረታው በሰኔ 10/2018 ዓ.ም. ከቀኑ 9 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።

•  ዘግይተው የሚቀርቡ ጨረታዎች ተቀባይነት አይኖራቸውም።

8. ሌሎች ሁኔታዎች

• ለኣሸናፊው ተጫራች በውሉ መሰረት እና ተገቢውን የቅድሚያ ክፍያ ዋስትና ካቀረበ የቅድምያ ክፍያ ሊፈጸም ይችላል።

• አሸናፊው ተጫራች ውል ከመፈረሙ በፊት የ12 ወር የአፈጻጸም ዋስትና ማቅረብ አለበት።

• ድርጅቱ ማንኛውንም ወይም ሁሉንም ጨረታዎች ያለምንም ግዴታ የመሰረዝ መብት አለው።

አድራሻ

ድርጅት፡ መቐለ፡ ክ/ከተማ ሓድነት፡ ሞሞና ህንጻ ቢሮ ቁጥር 601

0914706095; 0914314201; 0914701076

መመለስ
የጨረታ ምድብ
s