የመቐለ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በአዲግራት ከተማ ቀበሌ 04 250 ሜ/ካሬ ያለው ቤትና ቦታ እንዲሸጥ ወስናል

  • የተለቀቀበት ቀን: ሰኞ ሰኔ 1, 2018 (ከ 1 ወር)
  • መዝግያ ቀን: ሐምሌ 2, 2018 3:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: 25%
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሐምሌ 2, 2018 6:00 ጥዋት
  • የቤት/ህንፃ ሃራጅ
  • Print
  • Pdf

የጨረታ ማስታወቂያ

በአፈ ከሳሽ - 1. አቶ ዮናስ ግርማይ ዉብነህ

2. አቶ መርሃዊ ለገሰ መብራህቱ

በአፈ/ተከሳሾች - 1. አቶ ተስፋአለም ዘመንፈስ ገ/ሚካኤል

2. ወ/ሪት ልዋም ዘመንፈስ ገ/ሚካኤል

3. ወ/ሮ ፍረወይኒ ዘመንፈስ ገ/ሚካኤል

4. አቶ መድሃንየ ዘመንፈስ ገ/ሚካኤል

መካከል ባለው የገንዘብ ክርክር አስመልክቶ በአዲግራት ከተማ ቀበሌ 04

በሟች ወ/ሮ ፃድቃን ተካ ገ/ማርያም ስም የሚታወቅ አዋሳኙ ምስራቅ መንገድ፣ ምእራብ - ሀይሉ አድሓኖም፣ ሰሜን መንገድ፣ ደቡብ - አቶ ጥዑም በርሀ የሚያዋስነው 250 ሜ/ካሬ ያለው ቤትና ቦታ ለማስፈፀሚያ እንዲውል በዚህ ፍርድ ቤት ስለተፈለገ ከላይ የተገለፀው ቤትና ቦታ በመነሻ ዋጋ 2,896,890.37 (ሁለት ሚሊዮን ስምንት መቶ ዘጠና ስድስት ሺ ስምንት መቶ ዘጠና 37/00 ብር) በጨረታ እንዲሸጥ፣ ጨረታ የሚካሄደው ቤቱና ቦታው በሚገኝበት በአዲግራት ከተማ ሲሆን ጨረታ የሚካሄድበት ቀን 02/11/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 6፡30 ቆይቶ ከቀኑ 6፡30 ላይ ይዘጋል። የጨረታ አሸናፊ ከታወቀ ጨረታ ያሸነፈበት ጠቅላላ ዋጋ 25% በቅድሚያ ያስይዛል። ቀሪው 75% ገንዘብ ደግሞ በ15 ቀናት ውስጥ በአንድ ላይ ገቢ ያደርጋል። የቤቱ ስመ ሀብት ለማዘዋወር የሚያስፈልግ ክፍያ በጨረታ አሸናፊ የሚከፈል ይሆናል። የጨረታው ውጤት በ03/11/2018 ዓ/ም 3፡00 ሰዓት ላይ ወደ መቐለ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት እንዲቀርብ የመቐለ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አዟል።


መመለስ
የጨረታ ምድብ
s