በትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍታብሔር ችሎት የነዳጅ መቅጃ ማሽን ሽያጭ በግልፅ ጨረታ እንዲሸጥ ፍርድ ቤቱ ኣዘዘ

  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ግንቦት 27, 2018 (22 ቀናቶች)
  • መዝግያ ቀን: ሰኔ 10, 2018 3:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰኔ 10, 2018 6:00 ጥዋት
  • የቤት/ህንፃ ሃራጅ
  • Print
  • Pdf

ጨረታ ምልከታ

መ/ቁ 2016/881

አፈ/ከሳሽ፦ ወ/ሮ አሚና መሐመድ

አፈ/ተከሳሽ ገነት ፔትሮሊየም (ባለቤት ወ/ሮ ገነት አረጋይ)

መካከል ባለው የአፈፃፀም ክርክር በአፈ/ተከሳሽ ስም ገነት ፔትሮሊየም የሚታወቁት 3 የነዳጅ መቅጃ ማሽን ሞዴላቸው ዘረድሲ-11111 የቻይና ስሪት የሆኑት በፅራእ ወንበርታ ወረዳ፣ ኣጉላዕ ከተማ የሚገኙት የሁለቱ መነሻ ዋጋ እያንዳንዳቸው ብር 95,349.65 (ዘጠና አምስት ሺህ ሶስት መቶ አርባ ዘጠኝ 65/100) ሆኖ 3ኛዋ ደግሞ ማዘር ቦርድ የጎደለባት በመሆንዋ መነሻ ዋጋዋ ብር 76,980.65 (ሰባ ስድስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰማንያ 65/00) በሆነ ዋጋ በግልፅ ጨረታ እንዲሸጥ ፍርድ ቤቱ ስላዘዘ መጫረት የምትፈልጉ በ10/10/2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰአት እስከ 6፡00 ሰዓት ረፋድ በቦታው ተገኝታችሁ እንድትጫረቱ፣ ያሸነፈው ደግሞ 25% ወዲያውኑ ገቢ የሚያደርግ፣ ቀሪው ገንዘብ በ15ቀን ውስጥ ከፍሎ የሚያጠናቅቅ የጨረታውን ውጤት ደግሞ ለቀን 10/10/2018 ዓ/ም 9፡30 ሰዓት እንዲቀርብ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍታብሄር ችሎት አዟል።

በትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የፍታብሔር ችሎት

መመለስ
የጨረታ ምድብ
s