የመቐለ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በመቐለ ከተማ ሰሜን ክፍለ ከተማ ጣብያ መስፍን የቦታ ቁጥር 067/010 እና 009 የተመዘገበ ደረጃ 3 የቦታው ስፋት 144.74 ሜትር ካሬ ለመኖርያ የሚያገለግል ቦታ የሐራጅ ማስታወቂያ አውጥቷል

  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ግንቦት 6, 2018 (ከ 1 ወር)
  • መዝግያ ቀን: ሰኔ 8, 2018 6:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰኔ 8, 2018 8:00 ጥዋት
  • የቤት/ህንፃ ሃራጅ
  • Print
  • Pdf

የሐራጅ ማስታወቂያ

አፈ/ከሳሽ፦ አቶ ተስፋይ ኪሮስ መለስ አፈ/ተኸሳሾች፦1. አቶ ቴድሮስ ሃይለ አማረ 2. ወ/ሮ ዝማም ታደለ ደስታ መካከል ባለው የአፈፃፀም ክርክር በ2ተኛ አፈፃፀም ተከሳሽ ወ/ሮ ዝማም ታደለ ደስታ በመቐለ ከተማ ሰሜን ክፍለ ከተማ ጣብያ መስፍን የቦታ ቁጥር 067/010 እና 009 የተመዘገበ ደረጃ 3 የቦታው ስፋት 144.74 ሜትር ካሬ ለመኖርያ የሚያገለግል አዋሳኝ በምስራቅ፦ 008 በምዕራብ፦ መንገድ በሰሜን፦ ወ/ሮ ካሳ አሰፋ በደቡብ፦ መንገድ የሚያዋስነው የሚታወቅ ቤትና ቦታ በመነሻ ዋጋ ብር 465,690(አራት መቶ ስልሳ አመስት ሺህ ስድስተ መቶ ዘጠና ብር) እዳና እግድ የሌለው ሆኖ፣ ሐራጅ ስለወጣ በዚህ ሐራጅ ጨረታ ለመሳተፍ የሚፈልግ ለሰኔ 08 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 እሰከ 6:00 ቤቱና ቦታው በሚገኝበት ቀርበው እንዲጫረቱ፣ ጨረታ አሸናፊው ወድያውኑ 25% ያሸነፈው መጠን ገንዘብ የሚያስዝ ቀሪው ገንዘብ በ15 ቀን ውስጥ ገቢ የሚደርግ ሲሆን በሐራጅ ኮሚቴ በዚሁ ቀን ከሰዓት 8:00 የሐራጅ ውጤት ለፍርድ ቤት የሚያቀርብ መሆኑን ሲል የመቐለ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አዟል።

የመቐለ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት

መመለስ
የጨረታ ምድብ
s