የወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት በፋብሪካው አጠገብ የውሃ ጉድጓድ ማፅዳት (Bore Hole Cleaning) ስራ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ስለሚፈለግ በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ እና የሚከተሉትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል:
መዝግያ ቀን: ጥር 14, 2012 3:00 ጥዋት (ተዘጋ)
ቦታ መቐለ
ባሉበት ቦታ ሁኖው ድርጅትዎ የሚመለከቱ ጨረታዎት በኤስ.ኤም.ኤስ /ኣጥር የፅሁፍ መልእክት/ መከታተል ይችላሉ።
ጨረታ በተለቀቀበት ቅፅበት ማስታወቅያው ሞባይዎ ጋ ይደርሳል -- ለዚ እንዲከፍሉት ሚጠየቁት ብር 400 ብቻ ነው::