የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ትግራይ ቅርንጫፍ ያገለገሉ ልዩ ልዩ ንብረቶች ማለት ፣ ፕሪንተር ፣ ዩፒኤስ ወንበሮች ላፕቶፕ ኮምፒተሮች ኤልሲዲ ሞኒቶር እና ዶክ ስቴሽን ባሉበት ሁኔታ በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::
መዝግያ ቀን: ነሐሴ 12, 2017 4:00 ጥዋት (ተዘጋ)
ቦታ መቐለ
ባሉበት ቦታ ሁኖው ድርጅትዎ የሚመለከቱ ጨረታዎት በኤስ.ኤም.ኤስ /ኣጥር የፅሁፍ መልእክት/ መከታተል ይችላሉ።
ጨረታ በተለቀቀበት ቅፅበት ማስታወቅያው ሞባይዎ ጋ ይደርሳል -- ለዚ እንዲከፍሉት ሚጠየቁት ብር 400 ብቻ ነው::