የኢትዮጵያ ልማት ባንክ መቐለ ቅርንጫፍ ለተንቀሳቃሽ የጠጠር ማመረቻ ማሽነሪ ፤ ኤክስካቫቶር ከነብሬከሩ እና ጀነሬተር ከሚገኝበት ቦታ (ዞን- ደቡብ ምብራቅ ፣ ወረዳ፣-እንደርታ ፣ ጣብያ ደድባ ቀበሌ፡- ኢለኪን ልዩ ስሙ ዓዲጨላቆ) ወደ መቐለ ከተማ ለማጓጓዝ ይፈልጋል።
መዝግያ ቀን: ሐምሌ 16, 2017 3:00 ጥዋት (ተዘጋ)
ቦታ መቐለ
ባሉበት ቦታ ሁኖው ድርጅትዎ የሚመለከቱ ጨረታዎት በኤስ.ኤም.ኤስ /ኣጥር የፅሁፍ መልእክት/ መከታተል ይችላሉ።
ጨረታ በተለቀቀበት ቅፅበት ማስታወቅያው ሞባይዎ ጋ ይደርሳል -- ለዚ እንዲከፍሉት ሚጠየቁት ብር 400 ብቻ ነው::