የትግራይ ስታቲስቲክስና የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ኤጀንሲ ከኢምግረሽንና ዜግነት ኣገልግሎት በመተባበር ከኣለም ባንክ ባገኘዉ የገንዘብ ድጋፍ ለኤጀንሳችን ለማስታወቅያ የሚዉል ባነር በፈቀደልን መሰረት ለማሳተም ይፈልጋል::
መዝግያ ቀን: ሰኔ 9, 2017 4:00 ጥዋት (ተዘጋ)
ቦታ መቐለ
ባሉበት ቦታ ሁኖው ድርጅትዎ የሚመለከቱ ጨረታዎት በኤስ.ኤም.ኤስ /ኣጥር የፅሁፍ መልእክት/ መከታተል ይችላሉ።
ጨረታ በተለቀቀበት ቅፅበት ማስታወቅያው ሞባይዎ ጋ ይደርሳል -- ለዚ እንዲከፍሉት ሚጠየቁት ብር 400 ብቻ ነው::