መስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ (MIE) የተለያዩ የፅዳት አገልግሎት ዕቃና : የፅህፈት መሳርያ ዕቃዎች እና ክምፕዩተር በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ስለሚፈልግ ብቃት ያላቹሁ ከዚህ በታች የተዘዘሩትን መስፈርት የምታሞሉ ተወዳዳሪዎች እንድትሳተፉ ኩባነያችን ይጋብዛል::መዝግያ ቀን: ኅዳር 8, 2007 6:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ
ድርጅታችን ትግራይ የዉሃ ስራዎች ጥናት ዲዛይንና ቁጥጥር ኢንተርፕራይዝ ለ2007 ዓ/ም በጀት ዓመት የሚገለልባቸዉ ከዚህ በታች ያሉትን::መዝግያ ቀን: ጥቅምት 30, 2007 6:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ
የኢትጸያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን መቀሌ ቅጽ/ቤት ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ የሚከተሉትን ዕቃዎች ግዥ መፈፀም ይፈልጋል::መዝግያ ቀን: ጥቅምት 26, 2007 6:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ
ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ የፅህፈት መሣሪያ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::መዝግያ ቀን: መስከረም 23, 2007 6:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ
የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት ለተለያዩ ፅ/ቤቶች አገልግሎት የሚዉሉ የተለያዩ የፅህፈት መሳሪዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::መዝግያ ቀን: መስከረም 13, 2007 6:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ
የ 21ኛ ክ /ጦር የዕቃ ግጂ ስልክ ቁጥር (0912487407) ዓዲ ግራት ካምፕ ለ 2007 በጀት ዓመት ለሰራዊት ግልጋሎት የሚዉሉ የፅዳትና የፅህፈት ማ/ል መዝግያ ቀን: ነሐሴ 24, 2006 6:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ
መስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ ሓ /የተ /የግ ኩባንያ የተለያዩ የፅዳት አገልግሎት ዕቃዎች እና የፅህፈትመዝግያ ቀን: ሰኔ 10, 2006 6:00 ከሰአት (ተዘጋ)ቦታ መቐለ ተጨማሪ አንብብ