የኢ/ያ ህዝብ ዕንባ መቐለ ቅ/ፅቤት በታች የተዘረዘሩተን እቃዎች ጥገና መጠገን የሚችል እንደ ፋክስ ማሽን፣ የተለያዩ ፕሪንተሮች ፎቶ ኮፒ ኮምፒተር ላፕቶፕ ጥገና ለማድረግ ለአንድ ዓመት ውል ማሰር የሚችል ተወዳደሪ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ ማስጠገን ስለሚፈልግ
መዝግያ ቀን: መስከረም 10, 2018 03:30 ጥዋት (ተዘጋ)
ቦታ መቐለ
ባሉበት ቦታ ሁኖው ድርጅትዎ የሚመለከቱ ጨረታዎት በኤስ.ኤም.ኤስ /ኣጥር የፅሁፍ መልእክት/ መከታተል ይችላሉ።
ጨረታ በተለቀቀበት ቅፅበት ማስታወቅያው ሞባይዎ ጋ ይደርሳል -- ለዚ እንዲከፍሉት ሚጠየቁት ብር 400 ብቻ ነው::